Telegram Group & Telegram Channel
እህታችን ወ/ሮ መሰረት ፈንታቢል ላለፉት 6 አመታት ባጋጠማት ህመም ምክንያት በተለያዩ የህክምና ተቋማት ባደረገችው ምርመራ ሁለቱም ኩላሊቶቿ ከአገልግሎት ውጭ እንደሆኑና አባቷ በስተርጅና ኩላሊቱን ቢለግሷትም ንቅለ ተከላ ውጤታማ ስላልሆነ እንዳገና ሌላ ንቅለ ተከላ ለማሰራት እየተዘጋጀች ባለበት ወቅት ተጨማሪ የልብ ችግር እንዳለባት በመታወቁ የቅዱስ ፓውሎስ ሆስፒታል ሀኪሞች መጀመሪያ የልብ ቀዶ ጥገና ከዚያም የልብ ና የኩላሊት ቀዶ ጥገና መሰራት ያለበት ውጭ ሃገር መሆኑን የቅዱስ ፓውሎስ ሆስፒታል ሀኪሞች የቦርድ ዉሳኔ ሰጥቷል።

ነግር ግን የህክምናው ወጪከ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ስለተጠየቀ ይህ ደግሞ ከሃቅም በላይ በመሆኑ የወገን እርዳታ አስፈልጓታል።
በመሆኑም በሃገር ውስጥ እንዲሁም በውጭሃገር ያላችሁና ደጋግ ልብ የላችሁ ኢትዮጲያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጲያውያንና ኤርትራውያን ያቅማቺሁን እንድታግዟት እና ህይወቷን እንድትታደጉልን በፈጣሪ ስም እንለምናችኋለን።

GoFundMe:
https://www.gofundme.com/f/urgent-lifesaving-call-for-meseret-fentabil

የንግድ ባንክ: 1000490056495
አቢሲኒያ ባንክ: 116566141
መሰረት ፈንታቢል
ስ.ቁ. 0924417288



tg-me.com/orthodox1/12518
Create:
Last Update:

እህታችን ወ/ሮ መሰረት ፈንታቢል ላለፉት 6 አመታት ባጋጠማት ህመም ምክንያት በተለያዩ የህክምና ተቋማት ባደረገችው ምርመራ ሁለቱም ኩላሊቶቿ ከአገልግሎት ውጭ እንደሆኑና አባቷ በስተርጅና ኩላሊቱን ቢለግሷትም ንቅለ ተከላ ውጤታማ ስላልሆነ እንዳገና ሌላ ንቅለ ተከላ ለማሰራት እየተዘጋጀች ባለበት ወቅት ተጨማሪ የልብ ችግር እንዳለባት በመታወቁ የቅዱስ ፓውሎስ ሆስፒታል ሀኪሞች መጀመሪያ የልብ ቀዶ ጥገና ከዚያም የልብ ና የኩላሊት ቀዶ ጥገና መሰራት ያለበት ውጭ ሃገር መሆኑን የቅዱስ ፓውሎስ ሆስፒታል ሀኪሞች የቦርድ ዉሳኔ ሰጥቷል።

ነግር ግን የህክምናው ወጪከ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ስለተጠየቀ ይህ ደግሞ ከሃቅም በላይ በመሆኑ የወገን እርዳታ አስፈልጓታል።
በመሆኑም በሃገር ውስጥ እንዲሁም በውጭሃገር ያላችሁና ደጋግ ልብ የላችሁ ኢትዮጲያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጲያውያንና ኤርትራውያን ያቅማቺሁን እንድታግዟት እና ህይወቷን እንድትታደጉልን በፈጣሪ ስም እንለምናችኋለን።

GoFundMe:
https://www.gofundme.com/f/urgent-lifesaving-call-for-meseret-fentabil

የንግድ ባንክ: 1000490056495
አቢሲኒያ ባንክ: 116566141
መሰረት ፈንታቢል
ስ.ቁ. 0924417288

BY ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴




Share with your friend now:
tg-me.com/orthodox1/12518

View MORE
Open in Telegram


ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The global forecast for the Asian markets is murky following recent volatility, with crude oil prices providing support in what has been an otherwise tough month. The European markets were down and the U.S. bourses were mixed and flat and the Asian markets figure to split the difference.The TSE finished modestly lower on Friday following losses from the financial shares and property stocks.For the day, the index sank 15.09 points or 0.49 percent to finish at 3,061.35 after trading between 3,057.84 and 3,089.78. Volume was 1.39 billion shares worth 1.30 billion Singapore dollars. There were 285 decliners and 184 gainers.

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴 from us


Telegram ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - ‌🇴‌🇷‌🇹‌🇭‌🇴‌🇩‌🇴‌🇽 ‌🇹‌🇪‌🇼‌🇦‌🇭‌🇩‌🇴
FROM USA